Saturday, August 8, 2015

“መድረክ በአባሎቻችንና በደጋፊዎቻችን ላይ ኢሕአዴግ የበቀል ርምጃ እየወሰደብን ነው” VOA

ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡
ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይ እንዲሁም በአዲስ አበባ ሰዎች እየታሠሩ፣ አርሶ አደሮች ከየመኖሪያቸውና ከየእርሻዎቻቸው እየተፈናቀሉ ናቸውም ብሏል፤ መድረክ አክሎ፡፡
ጽዮን ግርማ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናንና የሥራ አስፈፃሚ አባሉን አቶ ገብሩ አሥራትን አነጋግራ የሚከተለውን ዘግባለች፡፡
http://satenaw.com/amharic/archives/9439

No comments:

Post a Comment