Saturday, August 23, 2014

አገራቸውን ጥለው የተሰደዱት የ 7 ጋዜጠኞች (ፎቶዎች)

 


 



ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ

       ጋዜጠኛ ቶማስ አያሌው

የኢህአዴግ መንግስት በጋዜጠኞች ላይ የሚያደርሰውን ጫና ተከትሎ ከሀገር የተሰደዱትን የሎሚ፣ ጃኖ እና አፍሮ ታይምስ ጋዜጠኞችን ፎቶ ከዚህ እንደሚከተለው ይዘን ቀርበናል፡፡
1.ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ የሎሚ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር
2. ጋዜጠኛ ቶማስ አያሌው የአፍሮ ታይምስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
3. ጋዜጠኛ ዳንኤል ድርሻ የሎሚ መጽሔት ሚዲያ ዳይሬክተር
4. ጋዜጠኛ ሰናይ አባተ የሎሚ መጽሔት ዋና አዘጋጅ
5. ጋዜጠኛ ሰብለወርቅ መከተ የሎሚ መጽሔት ከፍተኛ ሪፖርተር
6. ጋዜጠኛ አቦነሽ አበራ የሎሚ መጽሔት ከፍተኛ ሪፖርተር
7.ጋዜጠኛ አስናቀ ልባዊ የጃኖ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር

http://www.zehabesha.com/amharic/archives/33886

No comments:

Post a Comment