(ከዚህ ቀደም ከጉራ ፈረዳ የተፈናቀሉ
አማሮች፡ ፎቶ ፋይል)
ከአካባቢው የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው በስፍራው ይኖሩ የነበሩት እነዚሁ አማሮች ቤት ንብረታቸውን ለቀው ወደ አካባቢው ከተሞች እየተሰደዱ ሲሆን እስካሁንም እየተፈጸሙ ባሉ ጭፍጨፋዎች 25 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።
በጉራፈርዳ በተፈጠረው ጭፍጨፋ በአካባቢው ያሉ የመንግስት ወታደሮች ከመዠንገር እና ከሸኮ ተወላጆች ጋር መተባበራቸውን የሚገልጹት እነዚሁ የጥቃት ሰለባዎች ሆን ተብሎ የአማራን ሕዝብ ለማጥፋት እየተደረገ ያለ ሴራ ነው ይሉታል። በጉራፈርዳ መሬታችንን ለቃችሁ ውጡ በሚል እንዲህ ያለው ጭፍጨፋ ሲፈጸም የመጀመሪያው አለመሆኑ ይታወሳል።
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/35246
No comments:
Post a Comment