Wednesday, August 26, 2015

ከ50 የማያንሱ የመኢአድ የአመራር አባላት በወያኔ ታሥረዋል

1 ማሙሸት አማረ አዲስ አበባ ሊቀ መንበር ቅሊንጦ ግንቦት 5/2007 ዓ.ም
2 ዘመነ ምህረት ሰ/ጎንደር/ማክሰኝት/ ም/ሊቀ መንበር ቅሊንጦ ጥር 10/2007 ዓ.ም
3 አብርሃም ጌጡ አዲስ አበባ የውጪ ግንኙነት አ.አ ፖሊስ ኮሚሽን 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ ሰኔ 12/2007 ዓ.ም
4 ኢያሱ ሁሴን አላማጣ ማህበራዊ ዘርፍ አላማጣ ህዳር/2007 ዓ.ም
5 ዘመነ ጌጤ አዲስ አበባ የወታት ማህበራዊ ዘርፍ ቅሊንጦ ሚያዚያ/2007 ዓ.ም
6 በላይ ዳኘው አላማጣ አባል /አላማጣ/ ቅሊንጦ
7 ሞላ መለሰ አላማጣ አባል /አላማጣ ቅሊንጦ
8 ጥጋቡ ሙላት አላማጣ አባል /አላማጣ/
9 ጥላሁን አድማሴ ጎንደር አባል /ጎንደር/
10 ጌትነት ደርሶ ጎንደር አባል /ጎንደር/ ቅሊንጦ
11 ጥላሁን አበበ ጎንደር አባል /ጎንደር/
12 መለሰ ሰጠኝ ጎንደር አባል /ጎንደር/ ቃሊቲ
13 አስራት እሸቴ ሰሜን ሸዋ አባል /ሰሜን ሸዋ/ ቅሊንጦ መስከረም/2007 ዓ.ም
14 ተስፋዬ ታሪኩ ጎጃም አመራር /ጎጃም/ ቅሊንጦ መስከረም/2007 ዓ.ም
15 ፻አለቃ ጌታቸው መኮንን ጎጃም አመራር /ጎጃም/ ቅሊንጦ
16 ኢንጂነር መለሰ ሰጤ ጎጃም አባል /ጎጃም/ ቃሊቲ ግንቦት/2003 ዓ.ም
17 አናጋው ተገኘ ጎጃም አባል /ጎጃም/
18 አባይ ዘውዱ ጎጃም አባል /ጎጃም/
19 እንግዳው ዋኘው ጎጃም አባል /ጎጃም/
20 በላይነህ ሲሳይ ጎጃም አባል /ጎጃም/
21 አለባቸው ማሞ ጎጃም አባል /ጎጃም/
22 ታጀበ አለኸኝ ጎጃም አባል /ጎጃም/
23 ዮሐንስ ገደቡ ጎጃም አባል /ጎጃም/
24 አዝመራው ከፍአለ ጎጃም አባል /ጎጃም/
25 ተስፋዬ አስማረ ጎጃም አባል /ጎጃም/
26 ችሎት ጎበዜ ጎጃም አባል /ጎጃም/
27 መለሰ መንገሻ አዲስ አበባ የወጣት ድርጅት ጉዳይ ቅሊንጦ ጥር/2007 ዓ.ም
28 ሞገስ አሰፋ ደሴ አባል ደሴ ሰኔ/2007 ዓ.ም
29 ዘሪሁን በሬ አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
30 አወቀ ሞኝሆዴ አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
31 አማረ መስፍን አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
32 አትርሳው አስቻለው አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
33 አግባው ሰጠኝ አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
34 ወርቅየ ምስጋና አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
35 ቢሆነኝ አለነ አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
36 ታፈረ ፋንታሁን አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
37 ፈረጀ ሙሉ አባል ቅሊንጦ ያልታወቀ
38 አሸናፊ አካሉ ጎንደር አባል ቅሊንጦ 2005 ዓ.ም
39 ደህናሁን መአዛ ጎንደር አባል ቅሊንጦ 2005 ዓ.ም
40 ምንዳዬ ጥላሁን ጎንደር አባል ቅሊንጦ 2005 ዓ.ም
41 አንሙት የኔዋስ ጎንደር አባል ቅሊንጦ 2005 ዓ.ም
42 መንግስቱ አስቻለ ጎጃም አባል ቅሊንጦ 2005 ዓ.ም
43 በላቸው አወቀ ጎጃም አባል ቅሊንጦ 2005 ዓ.ም
44 መምህር ስማቸው ምንይችል ጎጃም አባል ያልታወቀ 2007 ዓ.ም
45 አበባዉ አያለዉ ም/ጎጃም አባል ባሕር ዳር
46 ብርሀኑ ካሳሁን ም/ጎጃም አባል ያልታወቀ ያልታወቀ
47 ብችል ቀሪ ባሕር ዳር አባል ያልታወቀ ያልታወቀ
48 ቴዎድሮስ አያለዉ ሰ/ወሎ አባል ዝዋይ ያልታወቀ
49 እዳልካቸዉ መለሰ ሰ/ወሎ አባል ዝዋይ ያልታወቀ
50 ማንደፍሮ አካልነዉ ላሊበላ አባል ዝዋይ ያልታወቀ


ለገሰ ወ/ሐና
የመኢአድ ም/ሕዝብ ግንኙነት ሐላፊ

http://satenaw.com/amharic/archives/9898

No comments:

Post a Comment