Thursday, January 21, 2016

የኖርዌይ ኢምባሲ ወደ ጋምቤላ የሚጓዙ ዜጎቹ እንዲጠነቀቁ አሳሰበ “ውጥረትና ግጭት አለ”


በአዲስ አበባ የሚገኘው የኖርዌይ ኢምባሲ የጉዞ ማስጠንቀቂያ አወጣ:: ከዚህ ቀደም ወደ ጎንደር እና ወደ ኦሮሚያ የሚጓዙ ዜጎቹ እንዲጠነቀቁ አሳስቦ የነበረው ኢምባሲው ዛሬ ባወጣው ማሳሰቢያው በጋምቤላ ክልል ግጭትና ውጥረት በመኖሩ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል::

በጋምቤላ ክልል ከመሬት ቅርምት ጋር በተያያዘ በተለያዩ ጊዜያት ግጭቶች እንደሚነሱ ይታወሳል::


የኖርዌይ ኢምባሲ ባወጣው ማሳሰቢያ ወደ ጋምቤላ መጓዝ ለደህንነት አስጊ በመሆኑና ውጥረቱም ግጭቱም ስላለ መጠንቀቅ ያስፈልጋል::

http://www.zehabesha.com/amharic/archives/50141

No comments:

Post a Comment