Sunday, March 29, 2015

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)ድምፅ ፍኖተ ዴሞክራሲ አንድነት ድምጽ ስርጭቱን በሳተላይት (April 1, 2015) ይጀምራል

                                                                                                  መጋቢት 18 ቀን 2007 ዓ.ም March 27, 2015

         ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ስርጭቱን በሳተላይት ይጀምራል
ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያና በጎረቤት አገሮች ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአጭር ሞገድ እንዲሁም በመላው ዓለም ለሚገኙ አድማጮቹ በኢንተርኔት ፕሮግራሞችን ሲያስተላልፍ የቆየ መሆኑ ይታወሳል። ስርጭቱን በአንድ ደረጃ ከፍ በማድረግ ከሚቀጥለው መጋቢት 23 ቀን 2007 ዓ.ም. (April 1, 2015) የራዲዮ ፕሮግራሙን በሳተላይት አማካይነት ማሰራጨት ይጀምራል። ይህን የሳተላይት ስርጭት በተግባር እንዲውል ትብብርና ርዳታ ላደረጋችሁልን ሁሉ ከፍ ያለ ምስጋናችንን እየገለጽን የራዲዮ ፕርግራሙ የሚተላለፍበት የሳተላይት የስርጭት መስመር የሚከተለው መሆኑን እንገልጻለን። Satellite : Nilesat
Azimuth : 7 deg West
 Frequency : 11.595 MHz
Polarisation : Vertical
Symbol rate : 27500
FEC : 3/4
Channel Name : Finote Democracy

 የኢትዮጵያ ሕዝብ መረጃ የማግኘት መብቱን ማንም ሊገድበው አይችልም!

ድል የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው !

file:///C:/Users/dawitz/Desktop/PUBLIC%20%20NOTUCE%20ON%20%20SATALLITE.pdf

No comments:

Post a Comment