Sunday, March 29, 2015

የሰማያዊ ፓርቲ ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ ሰላማዊ ሰልፍ የአዲስ አበባው ሰልፍ በህወሃት ፖሊስ በሀይል ተቋርጧል

የሰማያዊ ፓርቲ የጠራውን ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ መንገድ ለማስቀየስ የሞከረው ወያኔ አልተሳካለትም::
         የ‹‹ነፃነት ለፍትሓዊ ምርጫ›› ዝግጅት

በየከተማው የሚገኙ ሰልፈኞች ሰልፉን ለመጀመር በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡
በደብረ ብርሃን ከተማ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ቅስቀሳውን አጠናክረው ያረፈዱ ሲሆን መነሻው አንኮቨር መገንጠያ፣ መድረሻው ዘራአያቆብ አደባባይ ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑን አስተባባሪዎቹ ገልፀዋል፡፡
በተመሳሳይ በደሴ፣ በአርባ ምንጭ፣ በደብረ ታቦር፣ በጭሮና በጅማ ሰልፈኞቹ በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡ የአርባ ምንጩ ጋሞ አደባባይ ላይ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነው፡፡

ገረ ኢትዮጵያ 

በአዲስ አበባ የሰማያዊ ጽ/ቤት ሰልፈኞቹ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡
በየከተማው የሚገኙ ሰልፈኞች ሰልፉን ለመጀመር በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡
በደብረ ብርሃን ከተማ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ቅስቀሳውን አጠናክረው ያረፈዱ ሲሆን መነሻው አንኮቨር መገንጠያ፣ መድረሻው ዘራአያቆብ አደባባይ ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆኑን አስተባባሪዎቹ ገልፀዋል፡፡
በተመሳሳይ በደሴ፣ በአርባ ምንጭ፣ በደብረ ታቦር፣ በጭሮና በጅማ ሰልፈኞቹ በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡ የአርባ ምንጩ ጋሞ አደባባይ ላይ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነው፡፡
በአዲስ አበባ የሰማያዊ ጽ/ቤት ሰልፈኞቹ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡
የደሴው ሰላማዊ ሰልፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
ነፃነት! ነፃነት! ፍትሕ! ፍትሕ!
      የአዲስ አበባው ሰልፍ ከሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት ጀምሯል!



የአዲስ አበባውን ሰልፍ ፖሊስ በቤተ መንግስት በኩል ማለፍ አይችልም በሚል ካሳንቺስ ላይ ለማስቆም እየጣረ ነው፡፡
ሰልፈኞቹ መፈክር በማሰማት ላይ ናቸው! ድል የህዝብ ነው! ድል የህዝብ ነው! ድል የህዝብ ነው!







ፖሊስ ሰልፈኛው ወደ ቤተ መንግስት እንዳያልፍ ሲያስቆም!
ፖሊስ ሰልፈኛውን ሲያስቆም!



ፖሊስ ሰልፈኛውን በቤተ መንግስት በኩል እንዳያልፍ አስመልሶታል፡፡


http://satenaw.com/amharic/archives/5723

















No comments:

Post a Comment