Tuesday, July 8, 2014

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዬጵያ አንድነት ድምፅ ( የዕለቱ ዜና ዘገባ ) 06.07.2014

የሙስሊሙ ህብረተሰብ ለመብትና ለሀይማኖት ለነፃነት የታሰሩ ታጋዬችን ለማስፈታት የድምፃችን ይሰማ ንቅናቄ ዓርብ ዕለት በመላው ኢትዬጵያና በአንዋር መስጅድ ድምፃቸውን ሲያሰሙ ዋሉ ፣፣
የወያኔ ቡድን መጪውን ምርጫ በማሰብ ህዝቡን እያጨናነቀ ነው ፣፣
በኢትዬጵያ የኢንግሊዝ ኤምባሲ 5 የተቃዋሚ ድርጅት መሪዎችን በኤምባሲው ተርቶ አነጋገረ ፣፣
የወያኔው አፍራሽ ግብረ ሀይል ሀና ማሪያም ሰላም ሰፈር 150 ቤቶችን አፈረሰ ፣፣
እንዲሁም ቦሌ ቡልቡላ የመድሃኒያለም ቤተ ክርስቲያን የንግድ ሱቆችን አፈረሰ ፣፣

http://www.finote.org/Finot06_07_2014.mp3      ለማዳመጥ ሊንኩን ይጫኑ ፣፣


No comments:

Post a Comment