Wednesday, July 16, 2014

ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዬጵያ አንድነት ድምፅ ( የዕለቱ ዜና ዘገባ ) 16.07.2014

የእንግሊዝ መንግስት ለወያኔ የሚሰጠውን እርዳታ ከሰብአዊ መብት አያያዝ ጋር ይያያዝ  ሲል የእንግሊዝ ከፍተኛው ፍርድ ቤት አዘዘ ፣፣
የስኳር እጥረት በመላው አገሪቱ ተዳረሰ ፣፣
ጋዜጠኞችና ጦማርያን ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ፋይላቸው ተዘጋ ፣፣
የወያኔ ከፍተኛ ካድሬዎችና የፓርላማ አባላት ጥያቄና አቤቱታ አቀረቡ ፣፣

ለማዳመጥ ሊንኩን ይጫኑ፣http://www.finote.org/Finot16_07_2014.mp3

No comments:

Post a Comment