Sunday, September 7, 2014

ሶስት ጋዜጠኞች አገር ለቀው ወጡ

የወያኔው መንግስት አላሰራ ያላቸው እና ጫናውን ያሳረፈባቸው ሶስት ጋዜጠኞች አገር ለቀው መውጣታቸው ታውቋል።
በዚህም መሰረት



1ኛ/ ሚሊዮን ሹሩቤ – የማራኪ መጽሄት ባለቤት እና አዘጋጅ
2ኛ/ ኤሊያስ ጉዲሳ – የቃልኪዳን መጽሄት ባለቤት እና አዘጋጅ
3ኛ/ መድሃኒት ረዳ – የአዲስ ጉዳይ መጽሄት ሪፖርተር


በገዛ አገራችው መስራት ስላልቻሉ እናት አገራቸውን ኢትዮጵያን ለቀው ተሰደዋል። የወያኒው መንግስት ከምርጫ 2007 ቀደም ብሎ ነጻ ፕሬሶችን በማጥፈታ በራሱ አምሳል አዳዲስ ፕሬሶችን በመቅረጽ በ97 የደረሰበትን ሽንፈት አሁን እንዳይደርስበት በስፋት እየሰራ ሲሆን ሕዝብ የመረጃ ደሃ ለማድረግ በሚያደርገው ጥረት በዚህ አመት ብቻ ወደ 30 የሚጠጉ ጋዜጠኞች እንዲሰደዱ ሌሎችን ደሞ ወደ እስር ቤት እንዲገቡ አድርጓል።


http://www.zehabesha.com/amharic/archives/34414

No comments:

Post a Comment