Saturday, December 5, 2015

ትግሬው ድርጅት ብአዴን ተጨማሪ 5ሚሊዮን አማሮችን ከምድረ ገጽ የማጥፋት ዕቅዱን ይፋ አደረገ

ተጨማሪ መሬቶችንን ለትግሬና ለሱዳን መስጠትና የሚፈናቀለው ህብረተሰብ በርሀብ እንዲያልቅ ማድረግ በዕቅዱ ተካትዋል!!

በ35ኛው የሙት አመት ዝክር ላይ የተወያየው የጠላት ትግሬ ቡድን ብአዴን የእስካሁኑ የ5ሚሊዮን አማሮች ከምድረ ገጽ መጥፋት አንጸባራቂ ድል ብሎታል።የተጨማሪ የ5ሚሊዮን አማሮች እልቂት የሚፈጸምበትን የማስፈጸሚያል ስልት በዝርዝር ያስቀመጠው ጠላት ድርጅት ብአዴን ለተግባራዊነቱ እንረባረባለን ሲል መግለጫ አውጥትዋል።የዘር ማጥፋቱ የማስፈጸሚያ ስልት እንደሚከተለው ቀርብዋል።
1.የሚያመክኑ መድሀኔቶችን በወሊድ መቆጣጠርና ክትባት ሽፋን በብዛት ማሰራጨትና እንዲጠቀሙ ማድረግ።
2.ህዝቡን በመከፋፈል በሚፈጠረው ግጭት የአማሮች እልቂት እንዲከሰት ማድረግ
3.በኢንቨስትመንት ሽፋን ትግሬዎችን በማስፈር አማሮችን በማፈናቀል በርሀብ እንዲያልቁ ማድረግ።
4.የበሽታ ወረርሽኝ እንዲከሰት በማድረግ የህክምና አገልግሎት እንዲዘገይ በማድረግ እልቂት እንዲፈጸም ማስቻል።
5.የአማራ ነጋዴዎች ላይ ከፍተኛ የግብር ጫና በመጣል ከውድድር ውጪ እንዲሆኑና ጠላት ትግሬ እንዲቄጣጠር ማድረግ ፣እንዲሁም በአብቁተ አማካኝነት አርሶ አደሩ እዳ ውስጥ እንዲዘፈቅ ማድረግ።
6.የውሸት ክሶችን በመፍጠር አማሮች እንዲታሰሩና እንዲገደሉ ማድረግ።
7.ከዚህ በፋት በማብቃትና በቢ.ፒ.አር .እንደተደረገው በአማራው መንግስት ሰራተኛ ላይ የሚያሸማቅቁና ሞራልን የሚሰብሩ አስጨንቀው ለበሽታ የሚዳርጉ ግምገማዎችንን በማካሄድ የህብረተሰቡ ሞራል እንዲላሽቅ ማድረግ ይህ በጥላቻና ሞራል በሚነኩ ዘለፋዎች የታጀበ ነው።
8.ተጨማሪ መሬቶችንን ለትግሬና ለሱዳን መስጠትና የሚፈናቀለው ህብረተሰብ በርሀብ እንዲያልቅ ማድረግ።
9.ተምሮ የሚመረቀው የአማራ ወጣት ተመሮ ስራ እንዳያገኝና በራሱ ተስፋ እንዲቆርጥ ማድረግ።
10.ተካታታ የጥላቻ ዘመቻዎችን በማድረግ ሌሎች ህብረተሰቦች እንዲያገሉት ማድረግ ።እነዚህ በዝርዝር የቀረቡት ዋና ዋና የማስፈጸሚያ ስልቶች ናቸው ተፈጻሚነታቸውም በሚስጥር እንደሚሆን ከጠላት ትግሬ ድርጅት ብአዴን ተገልጽዋል በተጨማሪም ዕቅዱ የትግሬን የበላይነት በአተማማኝ ሁኔታ ለማስቀጠል እንደሚረዳ ተገልጽዋል።

http://www.satenaw.com/amharic/archives/11021

1 comment:

  1. Where did you get this evidence ? Can you give us the source ? Or it is your own observation based on the history of TPLF?

    ReplyDelete