Thursday, October 31, 2013

ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል እጅግ ልብ የሚነካ ደብዳቤ እስር ቤት ለሚገኘው እስክንድር ነጋ በድምጽ ላከች (ይዘነዋል)

(-ሐበሻ) ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ከመጣች 3 ወር በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል እስር ቤት ለሚገኘው ባለቤቷ እስክንድር ነጋ እና ለሌሎችም እስረኞች በድምጽ በመተረክ መልዕክት አስተላለፈች። ሰርካለም በመልዕክቷስለ ሁለት ሰው ማሰብ እንዴት ይከብዳልብላለች። በትረካዋ ከኢትዮጵያ ልትወጣ ስትል የነበሩትን የመጨረሻ ቀናት ታስታውሳለች። መልዕክቱን ያድምጡት።

Posted By.Dawit Demelash

No comments:

Post a Comment