Friday, April 25, 2014

ሰበር ዜና – የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ታገቱ


በአሁኑ ወቅት ፖሊስ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት፣ ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ስለሽ ፈይሳ እና የህዝብ ግንኙነቱና የሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ብርሃኑ ተክለያሬድን አግቷቸዋል፡፡ አመራሮቹ የታገቱት ከፓርቲው /ቤት ወጥተው የእግር ጉዞ እያደረጉ  በነበሩበት ወቅት ነው፡፡

እስካሁን ድረስ በፖሊስ መያዛቸው የታወቁ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት

 
የታገቱ አመራሮች
1.      
ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት -የፓርቲው ሊቀመንበር
2.      
ስለሽ ፈይሳ- ምክትል ሊቀመንበር
3.      
ብርሃኑ ተክለያሬድ-የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ
4.      
ዳዊት ጸጋዬ
5.      
አወቀ ተዘራ
6.      
ኢብራሂም አብዱሰላም
7.      
ሁሴን
8.      
ሙሉጌታ መኮንን
 
ጉለሌ ፖሊስ መምሪያ የታሰሩ
1.      
ዮናስ ከድር
2.      
እየሩስ ተስፋው
3.      
እመቤት ግርማ
4.      
የሽዋስ አሰፋ
5.      
አበራ
6.      
አበበ መከተ
 
ካሳንቺስ ስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩት
1.
ብሌን መስፍን
2.
አስናቀ በቀለ
3.
መስፍን
4.
ተስፋዬ አሻግሬ
5.
እዮብ ማሞ
6.
ኩራባቸው
7.
ተዋቸው ዳምጤ
 
የካ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የሚገኙት
1.
ፍቅረ ማሪያም አስማማው
2.
እያስፔድ ተስፋዬ
3.
ጋሻው መርሻ
4.
ተስፋዬ መርኔ
5.
ሀብታሜ ደመቀ
6.
ዘሪሁን ተስፋዬ
7.
ጌታነህ ባልቻ
8.
ንግስት ወንዲፍራው
9.
ሜሪን አለማየሁ ናቸው

http://www.zehabesha.com/amharic/archives/29456

No comments:

Post a Comment