Saturday, May 24, 2014

መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደ!

May,24th.2014
በ10 ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ የተሳተፈበት ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ አዲስ አበባን አጥለቅልቋታል።
ስላማዊ ሰልፉን የጠራው በፕሮፌሰር መራራ ጉድና የሚመራው መድረክ ፓርቲ ነው።
ሃሳባችንን በነጻነት መግለጽ እንፈልጋለን ! ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብታችን ይከበር!!!
ተቃውሞ ባሰም የኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ እናወግዛለን !!!
መድረክ ለኦሮሞ ተማሪዎች ያለውን አጋርነት ይገልጻል !! ቪቫ መድረክ !!!
መድረክ በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ የተወሰደውን እርምጃ በመቃወም የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ከሚጠበቀው በላይ በድምቀት የተካሄደ መሆኑን ከስፍራው የደረሱን መርጃዎች ይጠቁማሉ።
ግምቱ በ10ሺዎች የሚገመት የአዲስ አበባ እና አካባቢ ከተሞች ህዝብ ዋና ከትማዋን በሰልፍ አጥለቅልቋታል፤ የዛሪው ሰላማዊ ሰልፍ ድንቅ ነው፤ በአማርኛ በኦሮሚኛ እና በእንግሊዘኛ መፈክሮች ያነገቡ ከአዛውንት እስከ ወጣት እና ሴቶች ሰልፈኞች አደባባይ በመውጣት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል።
“Stop the massacre!. Bring culprits to justice!
Free all political prisoners! Stop the land grab!”
Hiriira nagaa Madrek. “Stop killing peaceful protesters”
” Stop eviction of farmers in the name of developmen”
.1939864_10152474121284743_977829773025148542_n

10300805_881910458504953_7373829237705832672_n
10338305_881910225171643_7532438988631167186_n
10349138_881910438504955_3488204613342913393_n
http://www.abugidainfo.com/amharic/index.php/14598#more-14598

No comments:

Post a Comment