Thursday, August 8, 2013

ሰበር ዜና! የፌደራል ፓሊስ እርምጃ እየወሰደ ነው!

August 8, 2013

ድምፃችን ይሰማ
እስከ አሁን ባለው መረጃ በአዲስ አበባ፣ በወልቂጤ፣ በደሴ፣ በአዳማ፣…የመንግስት ታጣቂዎች የዒድ ክብረ በዓልን ለመፈጸም የወጡ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ከፍተኛ ኃይል የተቀላቀለበት ድብደባ ፈጽመዋል፡፡ መንግስት ለኢትዮጵያውያን ሙስሊም ዜጎቹ ያለውን ከልክ ያለፈ ጥላቻ በዛሬውም በኢድ በዓል ቀን አሳይቷል፡፡
Ethiopian Muslims
Ethiopian Muslims
ፖሊስ ብሔራዊ ቲያትር አካባቢ ያሉ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ሲንደረደር

በፌዴራል ፖሊሶች አረመኔያዊ ድብደባ የተፈጸመባቸው አረጋዊ በነፍስ ውጪ ግቢ ላይ፡፡ እኒህም ግለሰብ አሸባሪ ናቸው? ምስሉ የተነሳው አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ነው፡፡
Ethiopian Muslims
Ethiopian Muslims http://ecadforum.com/Amharic/archives/9344/

 Posted By.Dawit Demelash

No comments:

Post a Comment